ሀልሀ (ቀተ/ባረ) – ወደረ
ላሕልሐ (ማህ) – ራሰ
ለሕሐ (ክህ) – ቀዳ
ለምሐ (ቀተ) – ለማ
ለስሐ (ቀተ)- አልጫ ሆነ
ለብሐ (ቀተ) – ሠራ
ለትሐ (ቀተ) – ተጎነጨ
ሎሐ (ቀተ) – ጻፈ
ለጥሐ (ቀደ) – ገበረ
ማሕምሐ (ማህ) – ፈረሰ አፈረሰ
መልኀ (ቀተ) – መዘዘ
መልሐ (ቀደ) – አጣፈጠ
መስሐ (ቀተ) – ምሳ አደረገ
መርሐ (ቀተ) – መራ
መትሐ (ቀተ) – ሳሳ ቀጠነ
መንዝሐ (ተን) – ተደላደለ ተቀማጠለ
መድሐ (ቀተ) – ፈጨ
ሞርቅሐ (ጦመ) – ላጠ
ሞቅሐ (ጦመ) – አሰረ
ሞጥሐ (ጦመ) – ለበሰ
ሞጽሐ (ጦመ) – ጠመቀ
ሳሕስሐ (ማህ) – አፈገፈገ
ሰርሐ (ቀተ) – ሠራ ደከመ
ሠርሐ (ቀደ) – አቅናና አከናወነ አሰናበተ
ሣርኀ (ባረ) – አበራ
ሰብሐ (ቀደ) – አመሰገነ
ሠብሐ (ቀተ) – ሰባ
ሰንሐ (ቀተ) – በራ ሆነ
ሰይሐ (ቀደ) – ታመመ
ሴሐ (ቀተ) – ወቀጠ
ሰጥሐ (ቀተ) – አሰጣ
ሰፍሐ (ቀተ) – ዘረጋ
ረምሐ (ቀተ) – ወጋ
ረስሐ (ቀተ) – ጐሰቈለ፤ በደለ፤
ረቅሐ (ቀተ) – ጋረጠ (የጋሬጣ)
ረብሐ (ቀተ) – ረባ፤ በዛ፤ ጠቀመ፤
ረውሐ (ቀደ) – ቀደደ፤ (ለልብስ)
ሮሐ (ቀተ) – ወለወለ፤ አራገበ፤
ረግሐ (ቀተ) – ቀደደ፣ በሳ፣ ረገጠ፤
ቃሕቅሐ (ተን) – ተቆራቆሰ፤ አሰምቶ ተናገረ፤
ቆልሐ (ቀደ) – ፍሬ ያዘ፤
ቀምሐ (ቀተ) – አፈራ፤
ቀርሐ (ቀደ) – ጨለጠ፤
ቃርሐ (ባረ) – ተኮሰ፤
ቄቅሐ (ቀተ / ሴሰ) – ፈተገ፤
ቄሐ (ቀተ) – ቀላ፤
ቀድሐ (ቀተ) – ቀዳ፤ በሳ፤
ባኅብኀ (ማህ) – ከረፋ፤ ቀረና፤
በኊበኈ (ተን) – ሸተተ፤
በልኀ (ቀተ) – ስለት ሆነ፤
ባልሐ (ባረ) – አዳነ፤
በርሀ (ቀተ) – በራ፤
በዝኀ (ቀተ) – በዛ፤
በጥሐ (ቀተ) – በጣ፤
በጽሐ (ቀተ) – ደረሰ፤
ታሕትሐ (ማህ) – ፈላ፤
ተመክሐ (ቀደ) – ተመካ
ቶስሐ (ጦመ) – ጨመረ
ተራኅርኀ (ማህ) – ቸር ሆነ
ተቃድሐ (ቀተ) /ለድንበር መካለል/ – ተደነባበረ፤
ተበውሐ (ቀደ) – ሠለጠነ፤
ተበጽሐ (ቀተ) – ተባበረ፤
ተንሀ (ቀደ) – አገመ፤
ተዋፅኀ (ቀተ) – ተፈጨ ተቈላ፤
ተዋህውሀ (ማህ) – ተመላለሰ፤
ተየውሀ (ቀደ) – የዋህ ሆነ፤
ቴሀ (ቀተ) – ቀላወጠ፤
ተጋህግሀ (ማህ) – ክፍት ክፍት አለ፤
ተጋውሐ (ቀተ) – ጎረቤት ሆነ፤
ተግሀ (ቀተ) – ተጋ፤
ተጻብሐ (ቀተ) – እንዴት አደርህ ተባባለ፤
ተፈሥሐ (ቀደ) – ደስ ተሰኘ
ናሕንሐ (ማህ) – ትርፍርፍ አለ፤
ነስሐ (ቀደ) – ተጸጸተ፤
ነስኀ (ቀተ) – ሸተተ፤ ከረፋ፤
ነቅሀ (ቀተ) – ነቃ፤
ነብሐ (ቀተ) – ጮኸ፤
ኖኀ (ቀተ) – ረዘመ፤
ነዝኀ (ቀተ) – ረጨ፤
ነድሐ (ቀተ) – ነዳ፤
ነግሀ (ቀተ) – ነጋ፤
ነጽሐ (ቀተ) – ንጹሕ ሆነ፤
ነፍኀ (ቀተ) – ነፋ፤
አምኀ (ቀደ) – እጅ ነሣ፤
አመልትሐ (ተን) – አመሳቀለ፤
አመርግሐ (ተን) – አንከባለለ፤
አመድቅሐ (ተን) – ሠራ፤
አመብኵሐ (ተን) – አናፋ፤
አስተማዝሐ (ተን) – አቀበጠ፤
አርሳሕስሐ (ማህ) – አረሳሳ፤
አቅየሐይሐ (ማህ) – አቅላላ፤
አብሐ (ቀተ) – አሰናበተ፤
አንሳሕስሐ (ማህ) – አነሣሣ፤
አንቆቅሐ (ጦመ) – እንቁላል ጣለ፤
አንባሕብሐ (ማህ) – ዱብ ዱብ አደረገ፤
አንካሕክሐ (ማህ) – ፈተፈተ፤
አንግሀ (ቀተ) – ማለደ፤
አውጽሐ (ቀተ) – አቀረበ፤
አይኀ (ቀተ) – ወረደ፤
አጸንሕሐ (ተን) – አሻተተ፤
አጽናሕንሐ (ተን) – ወዘወዘ፤

